“ተነሥተን እንሥራ አሉ፤ እጃቸውንም ለቤተክርስቲያን በጎ ሥራ አበረቱ”
“Let us rise up and build. So they strengthened their hands for this good work.”
ነህምያ ፪፡፲፰ | Nehemiah 2:18
ምዕራፍ ፩ ጸድቋል! (Phase 1 Approved & Completed!)
የግንባታ ንድፍ እና ፕላን ስራው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል:: አሁን ደግሞ ወደ ሁለተኛው ምዕራፍ - የሕንጻውን ውስጣዊ ክፍል ለቤተክርስቲያን አገልግሎት እንዲውል ወደ ማስተካከል (Interior Build-out) ተሸጋግረናል::
Construction Progress
Current: $580,000
Goal: $1,000,000
የመልሶ ማልማት ሂደት ስራዎች
Current Construction Architecture Media