የዚህች ቤተክርስቲያን አባል መሆን ማለት የክርስቶስ አካል ከሆነው ማኅበረሰብ ጋር አንድ መሆን ማለት ነው::
To become a member of this parish is to join a community dedicated to the body of Christ.
አባላት በቅዳሴ መሳተፍ፣ በንስሐ ሕይወት መኖር እና ቤተክርስቲያንን በዕውቀትና በገንዘብ መርዳት ይጠበቅባቸዋል::
Members are encouraged to participate in Liturgy, maintain a life of repentance, and support the church through service and tithing.