ለህፃናት እና ለወጣቶች የተዘጋጀ መንፈሳዊ ትምህርት።
Structured spiritual education for children and youth based on the teachings of the Church.
የዜማ፣ የቅኔ እና የስርዓተ ማህሌት ጥልቅ ትምህርት።
Traditional liturgical studies, Zema, and Ge'ez language training for all ages.
በክርስቶስ ላይ የተመሰረቱ ቤቶችን እና ትዳሮችን መደገፍ።
Supporting Christ-centered homes through marriage counseling and parenting seminars.
ለአዲስ መጤዎች ድጋፍ እና ማህበረሰባዊ አገልግሎት።
Assisting newcomers with settlement and providing community outreach programs.
መንፈሳዊ ምክር፣ ምስጢራት እና ለታመሙ የሚደረግ ጉብኝት።
Confession, spiritual guidance, and pastoral support for our congregation.