"ሕፃናትን ተዉአቸው ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉት ናትና" "Let the little children come to Me, and do not forbid them; for of such is the kingdom of heaven." ማቴዎስ ፲፱፡፲፬ | Matthew 19:14
የሰንበት ት/ቤት ምዝገባ Sunday School Registration
የዕድሜ ገደብ / Age Eligibility

ምዝገባ የሚፈቀደው ዕድሜያቸው 5 ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ልጆች ብቻ ነው::

Registration is only permitted for children who are 5 years old and above.

የ4 ዓመት ልጆች / 4-Year-Old Children

ዕድሜያቸው 4 ዓመት የሆኑ ልጆች በክፍል ውስጥ እና በማንኛውም እንቅስቃሴ ወቅት በወላጆቻቸው መታጀብ አለባቸው::

Children aged 4 must be accompanied by their parents at all times, including during class and all other activities.